Back to Top
አንዲት ሴት ከወሊድ ደም ከጠራች አሊያም ከመሰረቱ ደሙ የማይፈሳት ሴት ከሆነች የወሊድ ደም ላይ እንዳለች ሴት ትቆጠራለችን?

ጥያቄ(82): አንዲት ሴት ከወሊድ ደም ከጠራች አሊያም ከመሰረቱ ደሙ የማይፈሳት ሴት ከሆነች የወሊድ ደም ላይ እንዳለች ሴት ትቆጠራለችን?
መልስ:

በወሊድ ግዜ ደም የማይፈሳት ከሆነች የወሊድ ደም ላይ እንዳለች ሴት አትቆጠርም። ምንም ነገር እሷ  ላይ ግዴታ  የሚሆን ነገር የለም። ትጥበት ግዴታ አይሆንባትም እንዲሁ ሰላትም ሆነ ጾም በርሷ ላይ ሐራም አይሆንም።




Share

ወቅታዊ